
ኢትዮጵክ ቴክኖሎጂ ፤ ቋንቋችንን ከኮምፒውተር ቴክኖሎጂ ጋር በማዛመድ ፤ ልዩ ልዩ መተግበሪያ ፕሮግራሞችን ፤ በአማርኛና በሌሎችም የኢትዮጵያን ፊደላት የሚጠቀሙ ሶፍትዌር ፕሮግራሞችን የሚሰሩ ወጣቶችን ታዋቂነት ለመስጠትና ለማበረታታት ነው ።
ባለፈው ጥር (January 2022 ) ባዘጋጀነው የኢትዮጵክ መፕ (Ethiopic App) በ30 ቀን ውስጥ ከ60 የሚበልጡ ተወዳዳሪዎች ቀርበው ፤ ለአስሩ (10) የጥሬ ገንዘብና የ ጊፍት ካርድ መሸለማችን ይታወሳል ።
ይህም በድርጅታችን ከተጀመሩት ዋና ዋና ሥራዎች አንደኛው ሲሆን በዘላቂ ሁኔታ በየዓመቱ የሚቀጥል ይሆናል ። በዚህ ዓመት መካፈል ያልቻሉት ለሚቀጥለው ዓመት ውድድር እየተዘጋጁ እንደሆነም ነግረውናል ።
ይህ ውድድር የተለያዩ ሚዳይዎችን ቀልብ ስቦ ተወዳዳሪዎቻችንን ፤ ዳኞቻችንና የቦርድ አባሎቻችንን ፤ እኔንም ሳይቀር ካለሁበት አሜሪካን አገር ለኢንተርቪው በማቅረብ ብዙ ትኩረትን ሰጥተውታል ። ሚዲያዎቹን ለመከታተል ላልቻሉ የነዚህን ወጣት ሥራዎችና ጥረት ለማስተዋወቅና ለማበረታታት ይህን ቻናል ከፍተናል ፤ ምናልባት በቅርብ ጊዜ ይህንን ኢንፎሜሽን በድረገፅ (website)ደረጃ ለማሳደግ እንሞክራልን።
የዛሬ 30 ዓመት የጣልነው መሰረት እንዳለ ሆኖ ፤ ትኩረታችን ግን ወደ አዲሱ ትውልድና ቋንቋችንን ከመጥፋት ለማዳንና ለማሳደግ የሚጥሩትን ወጣቶች በርቱ ለማለት ነው። የተወዳደሩትን ወጣቶች ሥራ አንድ ባንድ እንድታዩት በየጊዜው አቀርብላችኋለሁ።
አስተያየታችሁን ለኔ ብትልኩልኝ ምክራችሁን ሰምቼ ብሥራ ላይ ለማዋል ዝግጁ ነኝ ፤
አክባሪያችሁ ፍሥሓ አጥላው

TBD


Give customers a reason to do business with you.

Yearly National Contest for Ethiopic-Based Applications 2025 ![]()
Welcome!
STEMpower, in collaboration with The Fesseha Atlaw Foundation (FAF), is proud to launch the Yearly National Contest for Ethiopic-Based Applications (በኢትዮጵያ ቋንቋዎች መተግበሪያ ፕሮግራሞች (አፕ) ውድድር).
This national competition is dedicated exclusively to Ethiopic-based applications that utilize Ethiopic scripts, languages, and cultural elements. The contest aims to inspire Ethiopian youth, developers, and technologists to create innovative, locally relevant software solutions addressing pressing societal challenges in healthcare, education, agriculture, and e-commerce.
Awards
1st Place: 100,000 ETB
2nd Place: 75,000 ETB
3rd Place: 50,000 ETB
A total of 225,000 ETB will be awarded to outstanding projects that demonstrate innovation, cultural relevance, and impact through Ethiopic-based applications.
Important Details
Eligibility: Open to individuals or teams of all age groups and skill levels (students, startups, hobbyists, etc.)
Application Deadline: October 20, 2025 – 8:00 PM
Apply Here: https://bit.ly/FAWYF-STEMpower
#STEMpower #FissehaAtlawFoundation #NationalContest #STEM #Innovation
National Ethiopic Application Contest: Award Ceremony
The Fesseha Atlaw Foundation and STEM-power cordially invite you to celebrate the winners of the Ethiopia-wide National Ethiopic Application Contest.
Event Schedule
Hosted By : Fesseha Atlaw Foundation & STEM-power
RSVP & Inquiries
For more information or to confirm your attendance, please contact: